የመከታተያ ክፍሉ ቡድን መሪ መልእክት
በልደታ ክ/ከተማ አስተዳደር የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ክፍል በክፍለ ከተማው ባሉ መንግስታዊ ተቋማት የግልፅነት እና ተጠያቂነትን ሥርዓት ለማጠናከር በወሰደው የቅንጅታዊ አሰራር የፀረ-ሙስና ትግሉን ለማፋጠን ፋይዳው የጎላ ተግባር መሆኑን ይገልፃል። ይህ ጅምር ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የመንግስት ተቋማት፣ መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች፣ የማህበረሰብ መሪዎች እና ነዋሪዎች ጋር በመተባበር እየተካሄደ ነው።
መከታተያ ክፍሉ በክፍለ ከተማው አስተዳደር ውስጥ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን በመለየት፣ በመከላከል እና በመቅረፍ ግብአቶች ፍትሃዊ እና ቀልጣፋ... ተጨማሪ ያንብቡ
ወ/ሮ እማዋይ አበባዉ , የልደታ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና መከታተያ ክፍል ቡ/መሪ