• Vision

    የመከታተያ ክፍሉ ራዕይ

    በ2025 ሙስና የከተማ አስተዳደሩ ልማት እና መልካም አስተዳደር እንቅፋት ከማይሆንበት ደረጃ ነው፡፡

  • Mission

    የመከታተያ ክፍሉ ተልዕኮ

    የክ/ከተማችን አግባብነት ካላቸዉ አካላት ጋር በመተባበር የስነምግባርና የፀረ ሙስና ትምህርት በማስፋፋት፤ የአሰራር ስርዓትን በማጥናትና እንዲሻሻሉ በማድረግ ሙስናንና ብልሹ አሰራርን በመከላከል በመንግስት አሰራር ግልጽነትና ተጠያቂነት እንዲሰፍን ማድረግ፡፡

  • Assets

    የመከታተያ ክፍሉ እሴቶች

    ታማኝነት ፣

    ተጠያቂነት ፣

    ግልፀኝነት ፣

    አብሮነት ፣

    በፅናት መታገል ፣

    አሳታፊነት፣

    ፍትሃዊነት